• በቅርብ የተጻፉ

    Tuesday 17 November 2015

    ሥርዓተ ጸሎት ወስግደት ዕለት ዓርብ

    ሥርዓተ ጸሎት ወስግደት ዘዕለተ ዓርብ

    ዓርብ ዘነግህ (1 ሰዓት)

      ቅድመ ወንጌል 
    ተንሥኡ ላዕሌየሠማዕተ ዐመፃ፣
    ወዘኢየአምር ነበቡ ላዕሌየ፣ 
    ተንሥኡ ላዕሌየሠማዕተ ዐመፃ› 
    መዝ.34፤11-12

      ዘማቴዎስ፡- ወጸቢሖ ተማከሩ ሊቃነ ካህናት ይሰቅልዎ ለኢየሱስ  በቀራንዮ መካን፡፡ (ማቴ.26፤1-14)

    ዘማርቆስ፡-  ወጸቢሖ ተማከሩ ሊቃነ ካህናት  አወጽእዎ አፍአ ለኢየሱስ ውስተ ዐውደ ምኵናን፡፡(ማር.15፤1-5)

    ዘሉቃስ፡-ወጸቢሖተማከሩ ሊቃነ ካህናት ሐመይዎ ለኢየሱስ ወመጠውዎ ለጲላጦስ፡፡ (ሉቃ.22፤66-71፣ 23፤1-12)

    ዘዮሐንስ፡-   ወጸቢሖ ተማከሩ ሊቃነ ካህናት አውጽእዎ አፍአ  ለኢየሱስ ወነበረ ዓውደ ሶቤሃ፡፡ (ዮሐ.18፤28-30)

                     
    ዓርብ ዘሠለስት (3 ሰዓት)
    ‹‹ግፍዖሙ እግዚኦ ለእለ ይገፍዑኒ፣ጽብኦሙ እግዚኦ ለእለ ይጽኡኒ፣ ግፍዖሙ እግዚኦ ለእለይገፍዑኒ›› (መዝ.34፤1-30)

    ቅድመ ወንጌል፡- ዐገቱኒ ከለባትብዙኃን፡፡ ወአኀዙኒ ማኅበሮሙ ለእኵያን፡፡ ዐገቱኒ ከለባትብዙኃን፡፡ (መዝ.21፤16)

    ዘማቴዎስ፡- ጊዜ ሠለስቱ ሰዓት አኀዝዎለኢየሱስ ክርስቶስ ወወሰድዎ ይስቅልዎ፡፡(ማቴ.27፤15-26)

    ዘማርቆስ፡- ጊዜ ሠለስቱ ሰዓት አሕየወሎሙ በርባንሃ ወወሀቦሙ ኢየሱስሃ ይሰቀሉ፡፡ (ማር.15፤6-15)

    ዘሉቃስ፡-   ጊዜ ሠለስቱ ሰዓት ወሰድዎለ ኢየሱስ ውስተ ዓውድምኵናን፡፡(ሉቃ.23፤13-25

    ዘዮሐንስ፡- ጊዜ ሠለስቱ ሰዓት ቀሠፎጲላጦስ ለኢየሱስ ወወሰድዎ ይሰቅልዎ፡፡ (ዮሐ.19፤1-12)

                  ዓርብ ዘስድስት (6 ሰዓትንሽ)    ‹ለመስቀልከ ንስግድ ኦ ሊቅነ ወለትንሣኤከ  ቅድስት ንሴብሕ ኵልነ ይእዜኒ ወዘልፈኒ›

    ቅድመ ወንጌል፡
    ቀነዉኒ እደውየ ወእገርየ፡፡ ውኆለቁ ኵሎ አዕጽምትየ፡፡ ቀነውኒ እደውየ ወእገርየ፡፡  (መዝ.21፤16)

    ዘማቴዎስ፡- ጊዜ ስድስቱ ሰዓት ዐበጥዎ ለስምዖን ከመ ይጹር መስቀሉ፡፡ (ሉቃ.23፤27-44)

    ዘማርቆስ፡- ጊዜ ስድስቱ ሰዓት ቀትር ሶቤሃ  ሊቃነ ካህናተ ሰቀልዎ ለኢየሱስ በቀራንዮ መካን፡፡(ማር.15፤16-33)

    ዘሉቃስ፡-   ጊዜ ስድስቱ ሰዓት ዐበጥዎ  ለስምዖን ከመ ይጹር መስቀሉ፡፡ (ሉቃ.23፤27-34)

    ዘዮሐንስ፡- ጊዜ ሰድስቱ ሰዓት ሰቀልዎ ለኢየሱስ  ማዕከለ ክልዔፈያት፡፡ (ዮሐ.19፤13-27)

    አምንስቲቲ ሙኪርያ አንቲ ፋሲልያሱ

    አምንስቲቲ ሙአግያ አንቲ ፋሲልያሱ

    አምንስቲቲ ሙዳሱጣ አንቲ ፋሲልያሱ

    ተዘከረነ እግዚኦ በውስተ መንግሥትከ፣ተዘከረነ እግዚኦ በውስተ

     መንግሥትከ፣ ተዘከረነ እግዚኦ በውስተመንግሥትከ፡፡ (ሉቃ.23፡32)

                             ዓርብ ዘተስዓቱ (9 ሰዓት)

                     ኦ ዘጥዕመ ሞተ በሥጋ፣ ኦዘጥዕመ ሞተ በሥጋ፣          ኦ ዘጥዕመ ሞተ በሥጋ፡፡ (1ኛጴጥ.3፤18) 

                                   


              ቅድመ ወንጌል፡-   

     ወወደዩ ሐሞተ ውስተመብልዕየ ፤
     ወአስተዩኒ ብሒዐ ለጽምዕየ፤ 
    ወወደዩ ሐሞተ ውስተ መብልዕየ፤  (መዝ.88፤21)

     ዘማቴዎስ፡- ጊዜ ተሰዓቱ ሰዓትጸርሐ ኢየሱስ

       በቃሉ ወይቤ ኤሎሄ፡፡ (ሉቃ.27፤36-50)

    ዘማርቆስ፡- ጊዜ ተሰዓቱ ሰዓት ከልኸ ኢየሱስ 

    በቃሉወአማኅፀነ ነፍሶሶቤሃ፡፡ (ማር.15፤34-37)

    ዘሉቃስ፡-ጊዜተሰዓቱ ሰዓትገዓረ ኢየሱስ በቃሉ

    ወወጽአት መንፈሱ ሶቤሃ፡፡ (ሉቃ.23፤45-46)

    ዘዮሐንስ ጊዜተሰዓቱሰዓትአጽነነ ርእሶ ኢየሱስ

       ወይቤ ተፈጸመኵሉ፡፡ (ዮሐ.19፤28-30)

                             ዐርብ ዘሠርክ (11 ሰዓት)

     እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ 400 (አራት መቶ)ጊዜ በቅብብል ይደርሳል፡፡ በቅብብል የሚደገሙ የዳዊትና የነብያት ክፍል፡- ጸሎተ

      ሙሴ፣ጸሎተ ሠለስቱ ደቂቅ 10 መዝ.135፤108፤1

    ይ.ሕ. ለይሁዳ ወልዱ ወለወልደ ወልዱይደምሰስ፡፡

    (ከዚህ በኋላ መሬት ላይ የተጣለውን መብራትሁሉም ይመታዋል፡፡)

    ንሴብሖ የሚለውን ወረብ በኅብረትበቤተክርስቲያኑ እየተዞረ

     ይዘመራል፡፡/ተፈጸመ ዘዕለተ ዐርብ/

      ጌታችን በመስቀሉ ከ6-10 ሰዓት በመስቀልላይ ሳለ የተፈጸሙ 7ቱ ተአምራቶች፤

    1ኛ. ፀሐይ ጨለመች  

    2ኛ. ጨረቃ ደም ሆነች

    3ኛ. ከዋክብት ብርሃናቸውን ነሱ

    4ኛ. የቤተመቅደስ መጋረጃ ለሁለት ተከፈለ

    5ኛ. ዐለቶች ተሰነጣጠቁ

    6ኛ. መቃብራት ተከፈቱ

    7ኛ. የሞቱት ተነሡ፤ ማቴ.27፤45-46

    ጌታችን ከ6-9 ሰዓት በመስቀል ላይ ሳለ     የተናገራቸው 7ቱ የፍቅር ቃላት

    1ኛ.ኤሎሄኤሎሄ ኤልማስላማሰበቅታኒ ማቴ.27፤46

    2ኛ. እውነት እውነት እልሃለሁ ዛሬ በገነት ከእኔ ጋር ትኖራለህ፡፡ ሉቃ.23፤43

    3ኛ.አባት ሆይ ነፍሴን በእጅህ አደራእሰጣለሁ፡፡ ሉቃ.23፤46

    4ኛ.አባት ሆይየሚያደርጉትን አየውቁምናይቅር በላቸው፤ሉቃ.2334

    5ኛ. እናትህ እነኋት፤ እነሆ ልጅሽ፤ዮሐ.19፤26-27

    6ኛ. ተጠማሁ፤  ዮሐ.19፤30

    7ኛ. ተፈጸመ፤ ዮሐ.19፤30

                          13ቱ ሕማማተ መስቀል

    1ኛ. ተአስሮ ድኅሪት (ወደኋላ መታሰር)

    2ኛ. ተስሕቦ በሐብል (በገመድ መሳብ)

    3ኛ. ወዲቅ ውስተ ምድር (በምድር ላይመውደቅ)

    4ኛ. ተከይዶ በእግረ አይሁድ (በእግረ አይሁድመረገጥ)

    5ኛ. ተገፍዖ ማዕከለ ዓምድ (ከምሶሶ ጋርመላተም)

    6ኛ. ተጽፍዖ መልታሕት (በጥፊ መመታት)

    7ኛ. ተቀሰፎ ዘባን (ጀርባን በጅራፍ መገረፍ)

    8ኛ. ተኰርዖተ ርእስ (ራስን በዱላ መመታት)

    9ኛ. አክሊለ ሦክ (የሾህ አክሊል መድፋት)

    10ኛ. ፀዊረ መስቀል (መስቀል መሸከም)

    11ኛ.  ተቀንዎ በቅንዎት (በችንካር መቸንከር)

    12ኛ.  ተሰቅሎ በዕፅ (በመስቀል ላይመሰቀል)

    13ኛ. ሰሪበ ሐሞት (መራራ ሐሞትንመጠጣት)

                                         ስብሐትለእግዚአብሔር

                                           ወለወላዲቱድንግል

                                             ወለመስቀሉክቡር

                         

    • የተሰጡ አስተያየቶች
    • በፌስቡክ (Facebook) የተሰጡ አስተያየቶች

    0 comments:

    Post a Comment

    Item Reviewed: ሥርዓተ ጸሎት ወስግደት ዕለት ዓርብ Rating: 5 Reviewed By: Getahun Amare - ጌታሁን አማረ
    Scroll to Top