• በቅርብ የተጻፉ

    Tuesday 17 November 2015

    13ቱ ሕማማተ መስቀል

    1ኛ. ተአስሮ ድኅሪት (ወደኋላ መታሰር)

    2ኛ. ተስሕቦ በሐብል (በገመድ መሳብ)

    3ኛ. ወዲቅ ውስተ ምድር (በምድር ላይ መውደቅ)

    4ኛ. ተከይዶ በእግረ አይሁድ (በእግረ አይሁድ መረገጥ)

    5ኛ. ተገፍዖ ማዕከለ ዓምድ (ከምሶሶ ጋር መላተም)

    6ኛ. ተጽፍዖ መልታሕት (በጥፊ መመታት)

    7ኛ. ተቀስፎ ዘባን (ጀርባን በጅራፍ መገረፍ)

    8ኛ. ተኰርዖተ ርእስ (ራስን በዱላ መመታት)

    9ኛ. አክሊለ ሦክ (የሾህ አክሊል መድፋት)

    10ኛ. ፀዊረ መስቀል (መስቀል መሸከም)

    11ኛ.  ተቀንዎ በቅንዎት (በችንካር መቸንከር)

    12ኛ.  ተሰቅሎ በዕፅ (በመስቀል ላይመሰቀል)

    13ኛ. ሰሪበ ሐሞት (መራራ ሐሞትንመጠጣት)

                                       

      ወስብሐት ለእግዚአብሔር

    • የተሰጡ አስተያየቶች
    • በፌስቡክ (Facebook) የተሰጡ አስተያየቶች

    0 comments:

    Post a Comment

    Item Reviewed: 13ቱ ሕማማተ መስቀል Rating: 5 Reviewed By: Getahun Amare - ጌታሁን አማረ
    Scroll to Top